ነሐሴ 2024

ለሰላም, ዜና

የመስተዳድር ምክር ቤቱ የኮሪደር ልማቱን ዘላቂነት የሚያረጋግጥ ደንብ አፀደቀ

የመስተዳድር ምክር ቤቱ የኮሪደር ልማቱን ዘላቂነት የሚያረጋግጥ ደንብ አፀደቀ ሀረር ነሀሴ 22/2016(ሀክመኮ):- የሀረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት የኮሪደር ልማቱን ዘላቂነት የሚያረጋግጥ ደንብ አፀደቀ። የሀረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡ መስተዳድር ምክር ቤቱ (ካቢኔው) የደንብ ማስከበር ጽህፈት ቤትን እንደገና ለማቋቋም እና አደረጃጀቱን፣ ሥልጣንና ተግባራቱን ለማሻሻል በተዘጋጀ […]

Selam, ለሰላም, ዜና

በሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ በተቀመጠው አቅጣጫ መሰረት ሐኪም ወረዳ፣ አሚር ኑር ወረዳ ፣አባድር ወረዳ ፣ ድሬ ጠያራ ወረዳ ፣ ሸንኮር ወረዳ እና ኤረር ወረዳ የአብሮነት ቀን ተከብሯል

በሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ በተቀመጠው አቅጣጫ መሰረት ሐኪም ወረዳ፣ አሚር ኑር ወረዳ ፣አባድር ወረዳ ፣ ድሬ ጠያራ ወረዳ ፣ ሸንኮር ወረዳ እና ኤረር ወረዳ የአብሮነት ቀን ተከብሯል በሐኪም ወረዳ፣ አሚር ኑር ወረዳ ፣አባድር ወረዳ ፣ ድሬ ጠያራ ወረዳ ፣ ሸንኮር ወረዳ እና ኤረር ወረዳ በህዝቦች መካከል አብሮነትን በማጠናከር ሐገረ መንግሰት ግንባታን ለማስቀጠል እዲያስችል ከላይ በተጠቀሱትአምስት

Selam

በዛሬው እለት የግንባታ ሂደታቸው የተጠናቀቁ ቤቶችን እና የትምህርት ቁሳቁሶችን ለአቅመ ደካማ ወገኖች አስረክበናል።

በዛሬው እለት የግንባታ ሂደታቸው የተጠናቀቁ ቤቶችን እና የትምህርት ቁሳቁሶችን ለአቅመ ደካማ ወገኖች አስረክበናል። በቀጣይም ይህን መሰል ሰው ተኮር ስራዎችን አጠናክረን የምንቀጥል መሆኑን እየገለጽኩ ለዚህ ስራ ውጤታማነት አስተዋጽኦ ላደረጉ አካላት በሙሉ ልባዊ ምስጋና አቀርባለሁ።

Selam, ለሰላም, ዜና

በኮሪደር ልማት ስራው የተመዘገበው ውጤት በተሻለ ፍጥነት ተጠናክሮ እንዲቀጥል ርብርብ ይደረጋል- አቶ ኦርዲን በድሪ

ሀረር ነሀሴ 20/2016(ሀክመኮ):- በሀረሪ ክልል በኮሪደር ልማት ስራ የተመዘገቡ ውጤቶች በተሻለ ፍጥነት ተጠናክረው እንዲቀጥሉ ርብርብ እንደሚደረግ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ገለፁ። የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ የሀረር ከተማን ስትራቴጂክ የልማት እቅድ ለመምራት ከተቋቋመው ግብረሃይል ጋር በከተማው እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ስራዎች ላይ መክረዋል። በመድረኩም እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ስራዎችን በተመለከተ ሪፖርት ቀርቦ ውይይት

Selam, ለሰላም, በጎ ፈቃድ, ዜና

በሀረሪ ክልል በክረምት በጎ ፈቃድ መርሀ ግብር የታደሱና የተገነቡ 4 የአቅመ ደካማ ወገኖች መኖሪያ ቤቶች ተመርቀው ለተጠቃሚዎች ታላልፎ ተሰጠ

በሀረሪ ክልል በክረምት በጎ ፈቃድ መርሀ ግብር የታደሱና የተገነቡ 4 የአቅመ ደካማ ወገኖች መኖሪያ ቤቶች ተመርቀው ለተጠቃሚዎች ታላልፎ ተሰጠ የሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ በክረምት በጎ ፍቃድ ስራ በ3 ወረዳዎች የአቅመ ደካማ ወገኖች የታደሱና የተገነቡ 4 የመኖሪያ ቤቶችን በማስመርቅ የሐረር ክልል ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ኦርዲን በድሪ እና ምክትል ፕሬዝዳንት ወይዘሮ ሮዛ ኡመር በተገኙበት ለተጠቃሚዎች ርክክብ አደርጉዋል።

Selam, ዜና

የሀረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት (ካቢኔ) በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

የሀረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት (ካቢኔ) ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አስተላልፏል። መስተዳድር ምክር ቤቱ በዋናነትም በክልሉ የምግብ ስርዓትና ስርዓተ-ምግብ ምክር ቤት ማቋቋሚያ ረቂቅ ደንብ ላይ በሰፊው ተወያይቶ አፅድቋል። በተለይም ደንቡ በአመጋገብ ሥርዓት የሚደርሰውንና በምግብ መዛባት ምክንያት በህብረተሰቡ ጤና ላይ የሚያጋጥመውን ጉዳት ለመቅረፍ በተለይም በህፃናት ላይ የሚከሰት መቀንጨርና የመቀጨጭ ችግርን ለመቀነስ

ለሰላም, ዜና

ከተማውን ለነዋሪው ብሎም ለጎብኚዎች የተመቸ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ ነው:- ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ

ሀረር ሀምሌ 11/2016(ሀክመኮ):- የሀረር ከተማን ለነዋሪው ብሎም ለጎብኚዎች የተመቸ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ገለፁ። የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ከከተማ እና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ወይዘሮ ጫልቱ ሳኒ ጋር በመሆን የክረምት በጎ ፈቃድ ስራን አስጀምረዋል። ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በክልሉ ለ 5 መቶ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ፤ ለከተማ ውበት

Selam, ለሰላም, መግለጫዎች, ዜና, የሰላም እና ደህንነት

“የጠንካራ ፓርቲ ግንባታና በህዝብ ንቅናቄ ሁለንተናዊ ብልጽግና የማረጋገጥ ጉዟችን ” በሚል መሪ ሀሳብ በልሳነ ብልጽግና መጽሔት ዕትም ዙሪያ የጋራ ውይይት መድረክ ተካሄደ።

በዛሬው እለት የሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ አና የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ኤጀንሲ የማሰረታዊ ደርጅት አመራሮችና ሰራተኞች “የጠንካራ ፓርቲ ግንባታና በህዝብ ንቅናቄ ሁለንተናዊ ብልጽግና የማረጋገጥ ጉዟችን “በሚል መሪ ሀሳብ በልሳነ ብልጽግና መጽሔት ዙሪያ ውይይት አካሂደዋል። የሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ አቶ ቶፊቅ መሀመድ የመወያያ ጽሁፍ አቅርበው በዝርዝር ተወያይተዋል። በመድረኩ በዋናነትም የተቋማትን አቅም በማሳደግ የማህበረሰብ ተሳትፎና ፍትሃዊ ተጠቃሚነት

መግለጫዎች

ከሀረሪ ክልል የፀጥታ ምክር ቤ/ት የተሰጠ መግለጫ

ከሀረሪ ክልል የፀጥታ ምክር ቤ/ት የተሰጠ መግለጫ የሀረሪ ክልል ፀጥታ ም/ቤት ወቅታዊ ክልላዊ ጉዳዮችን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል። የመግለጫው ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል:- ሠላም በሁላችንም እጅ ያለ ትልቅ ሀብት መሆኑን አውቀን በአግባቡ እንከባከበው እንጠቀምበት ። የተከበራችሁ በገጠርና በከተማ የምትኖሩ የክልላችን ነዋሪዎች፣ የሀይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ አባ ገዳዎች የመንግስት ሠራተኞች፣ ምሁራን፣ አርሶ አደሮች፣ የንግዱ ማህበረሰብ አባላት፣ ውድ

Selam

በክልሉ የ2016 በጀት አመት የመንግስት እና የፓርቲ ሥራዎች እቅድ አፈፃፀምና የ2017 እቅድ ዝግጅት ግምገማ መካሄድ ጀመረ

ሀረር ሀምሌ 16/2016(ሀክመኮ):- በሀረሪ ክልል የ2016 በጀት አመት የመንግስት እና የፓርቲ ሥራዎች እቅድ አፈፃፀምና የ2017 እቅድ ዝግጅት ግምገማ መካሄድ ጀመረ የሀረሪ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ወ/ሮ ሮዛ ኡመር በመድረኩ መክፈቻ ላይ እንደገለፁት መድረኩ በ2016 በጀት አመት የተሰሩ የመንግስትና የፓርቲ ስራዎች የሚገመገሙበት ነው። በ2016 በጀት አመት ለመፈፀም ከታቀዱት የልማት፣ የመልካም አስተዳደር እና የሰላም ስራዎች አንፃር አበረታች

Scroll to Top