በክልሉ የሰፈነው አዎንታዊ ሰላምና ፀጥታ ለልማቱ ምቹ መደላድሎችን ፈጥሯል – አቶ ቶፊቅ መሀመድ
የሀረሪ ክልል ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ሃላፊ አቶ ቶፊቅ መሀመድ ከክልሉ ብዙሀን መገናኛ ኤጀንሲ ጋር ባደረጉት ቆይታ ባለፉት አምስት የለውጥ አመታት ሰላም ወዳዱን የክልሉን ህዝብ ባሳተፈ መልኩ በተከናወኑ ተግባራት በክልሉ የተረጋጋና አዎንታዊ ሰላም ሊሰፍን መቻሉን ገልጸዋል። ሀገራዊ ለውጡ ያልተዋጠላቸው አንዳንድ ፀረ-ሰላም ሀይሎች በመቻቻልና በፍቅር ለዘመናት በኖሩ ህዝቦች መካከል ጥላቻን በመዝራት በክልሉ ግጭትና አለመረጋጋት እንዲፈጠር ያደረጉ […]