የዘንድሮው የብሄር ብሄረሰቦች በዓል ሀገራዊ አንድነትን በሚያጠናክር መልኩ ይከበራል፦ አቶ አሪፍ መሃመድ
የዘንድሮው የብሄር ብሄረሰቦች በዓል ሀገራዊ አንድነትን በሚያጠናክር መልኩ ይከበራል ሲሉ የሀረሪ ክልል ምክር ቤት ም/አፈጉባኤ አቶ አሪፍ መሀመድ ገለፁ። ዘንድሮ የሚከበረው 19ኛው የኢትዮጵያ ብሄር የብሄረሰቦችና ህዝቦች በዓል በሀረሪ ክልል በድምቀት ለማክበር ከበዓሉ አቢይ ኮሚቴ አባላት ጋር ውይይት ተካሂዷል። የውይይት መድረኩን የመሩት የሀረሪ ክልል ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ አቶ አሪፍ መሀመድ የዘንድሮውን የብሄር ብሄረሰቦች በዓል […]