መግለጫዎች

መግለጫዎች

በሀረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት የሚከናወኑ የመሰረተ ልማት ስራዎች ከመንገድ ያላቸው ርቀት መጠን (setback) በሚመለከት ደንብ አውጥቶ ወደ ተግባር መገባቱ ይታወሳል።

በወጣው ደንብ መሰረትም የሚከናወኑ ግንባታዎች በ30 ሜትርና ከዚያ በላይ ስፋት ካላቸው የዋና ዋና አውራ መንገዶች ቢያንስ 5 ሜትር ርቀው መከናወን አለባቸው። ከ20 እስከ 30 ሜትር ስፋት ካላቸው የሁለተኛ ደረጃ መንገዶች ቢያንስ 4 ሜትር ርቀት እንዲሁም ከ15 እስከ 20 ሜትር ስፋት ካለው የሰብሳቢ መንገድ ቢያንስ 3 ሜትር ርቀት መጠበቅ እንዳለባቸው ያስቀምጣል። ከዚህ በተጨማሪም ከ6 እስከ 15 […]

Selam, ለሰላም, መግለጫዎች

በክልሉ በያዝነው የበጀት አመት የህዝቡን ፍላጎት መሠረት ያደረጉ የልማት ስራዎች በትኩረት ይሰራል:- አቶ ኦርዲን በድሪ

የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ በክልሉ በ2017 በጀት ዓመት ዋና ዋና የትኩረት አቅጣጫዎችን በሚመለከት እንዳሉት የገቢ መሰረት በማስፋት ገቢን አሟጦ ለመሰብሰብ በልዩ ትኩረት እንደሚሰራ ገልፀዋል። በክልሉ የቱሪዝም ልማት ስራዎች እንዲጠናከሩ ከፍተኛ ትኩረት ይሰጣል ብለዋል። በጤና አገልግሎት፣ በትምህርት ጥራት ፣ እንዲሁም በግብርና ዘርፎ ምርትና ምርታማነትን የማሳደግ ስራ በልዩ ትኩረት ይከናወናል ብለዋል። በከተማው የተጀመረው የኮሪደር

Scroll to Top