የሰላም እና ደህንነት

Selam, ለሰላም, ዜና, የሰላም እና ደህንነት

በሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ለ10ኛ ዙር የብሔራዊ በጎ ፈቃድ ወጣቶች የሽኝት መርሃ ግብር ተደረገ

በሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ለ10ኛ ዙር የብሔራዊ በጎ ፈቃድ ወጣቶች የሽኝት መርሃ ግብር ተደረገ በሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ለ10ኛ ዙር የብሔራዊ የበጎ ፈቃድ ወጣቶች የቆይታ ጊዜያቸውን ላጠናቀቁ ወጣቶች የሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ የሽኝት መርሃ ግብር አደረገ፡፡ በመርሃ ግብሩ የተገኙት የሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ አቶ ቶፊቅ መሀመድ የ10ኛ ዙር የብሔራዊ የበጎ ፈቃድ ወጣቶች በነበራቸው ቆይታ […]

Selam, ለሰላም, የሰላም እና ደህንነት

በሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ በወቅታዊ የፀጥታ ጉዳይ ከፀጥታው አካል ጋር ውይይት ተካሄደ፡፡

በሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ በክልላችን አንፃራዊ ሰላምን ወደ ዘላቂ ሰላም ለማሸጋገር የፀጥታው አካል በቅንጅት መስራት እንዳለበት የሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ አቶ ቶፊቅ መሀመድ በመርሃ ግብሩ በመገኘት በክልላችን እየተሰሩ ላሉ የልማት ስራዎች ዘላቂነት ያለው ሰላምን ማስፈን አስፈላጊ መሆኑንና የፀጥታው አካል በመቀናጀት በያገባኛል ስሜት ስራዎች መስራት እንዳለባቸው እና የሰላም አደረጃጀቶቻችንን በማጠናከር ማህበረሰቡ የሰላሙ ባለቤት እንዲሆን መሥራትና

Selam, ለሰላም, ዜና, የሰላም እና ደህንነት

የብልፅግና ፖርቲ 5ተኛ ዓመት የምስረታ በዓልን አሰመልክቶ በሐረሪ ክልል የፎቶ አውደ ርዕይ ለእይታ ቀርበዋል።

በሐረሪ ክልል የብልፅግና ፖርቲ 5ተኛ ዓመት የምስረታ በዓልን አሰመልክቶ በለፍት አምስት አመታት ፓርቲው ያስመዘገበውን ሁሉን አቀፍ የልማት ስራዎችን የሚያሳይ የፎቶ አውደ ርዕይ በዛሬው እለት ለእይታ ቀርበዋል። በሐረሪ ክልል 5ኛ ዓመት የብልፅግና ፓርቲ ምስረታ በዓል በልዩ ልዩ ዝግጅቶች በድምቀት እየተከበረ ሲሆን በዛሬው ዕለት የፓርቲው ምስረታ በዓል በአሚር አብዱላሂ አደራሽ የፎቶ ኤግዚቪሽን በክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳደር በክብርት

Selam, ለሰላም, ዜና, የሰላም እና ደህንነት

በሐረሪ ክልል የብልጽግና ፓርቲ 5ኛ አመት የምስረታ በዓል በተለያዩ ሁነቶች ማክበር ጀመረ ።

በሐረሪ ክልል የብልጽግና ፓርቲ 5ኛ አመት የምስረታ በዓል በተለያዩ ሁነቶች ማክበር ጀመረ ። የሐረሪ ክልልብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ” በህብር ወደ ኢትዮጽያ ልዕልና ” በሚል መሪ ሃሳብ የብልጽግና ፓርቲ 5ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በተለያዩ መርሃ ግብሮች ማክበር ጀምረዋል ። በክልሉ በሁሉም አከባቢዎች የብልፅግና ፓርቲ 5ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ ፓርቲው በአምስት አመታት ውስጥ ያስመዘገባቸው የለውጥ

Selam, ለሰላም, ዜና, የሰላም እና ደህንነት

በሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ የሀገር መከላከያ ስራዊት የ2017 የ1ኛ ዙር መደበኛና ሙያተኛ ምልመላ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሃ ግብር ተካሄደ

በሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ የሀገር መከላከያ ስራዊት የ2017 የ1ኛ ዙር መደበኛና ሙያተኛ ምልመላ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሃ ግብር ተካሄደ ጥቅምት 13/2017 በሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ የ2017 የመደበኛና የሙያተኛ የአንደኛው ዙር የምልመላ እቅድ ቀርቦ ውይይት የተካሄደ ሲሆን በመርሃ ግብሩ የሐረሪ ክልል ብልጽግና ጽ/ቤት ምክትል ኃላፊ አቶ አብድልሃኪም ኡመር እና የሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ አቶ ቶፊቅ

Selam, ለሰላም, መግለጫዎች, በጎ ፈቃድ, ዜና, የሰላም እና ደህንነት

አመራሩ የአገልጋይነት መንፈስ በመላበስ የማህበረሰቡን ጥያቄ ለመመለስ መስራት ይገባል-አቶ ኦርዲን በድሪ

ሀረር ጥቅምት 8/2017(ሀክመኮ):- በየደረጃው ያለው አመራር የአገልጋይነት መንፈስን ተላብሶ የማህበረሰቡን ጥያቄ ለመመለስ ሊሰራ እንደሚገባ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ገለፁ። በሀረሪ ክልል “የህልም ጉልበት ለዕምርታዊ እድገት” በሚል መሪ ቃል ሲካሄድ የቆየው 2ኛው ዙር ብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች ስልጠና በዛሬው ዕለት ተጠናቋል። የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ በስልጠናው መዝጊያ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት

ለሰላም, ዜና, የሰላም እና ደህንነት

ክልላችን የምትታወቅበትን የሰላም፣ የመቻቻልና አብሮነት እሴት አጠናክሮ ከማስቀጠል አንፃር በሀኪም ወረዳ ከሐይማኖት አባቶች ፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣የሰላም አደረጃጀቶችና ከወረዳው ማህበረሰብ ጋር ውይይት ተደረገ

በሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ በሀኪም ወረዳ ከሐይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣የሰላም አደረጃጀቶችና ከወረዳው ማህበረሰብ ጋር በወቅታዊ የፀጥታ ሁኔታ እና በአራተኛ መስኪድ ተፈጥሮ የነበረው ችግር መንስኤና በሰላም መጠናቀቅ ላይ ያተኮረ ውይይት በስፋት የተደረገ፡፡ በመርሃ ግብረቱ የተገኙት የሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ አቶ ቶፊቅ መሀመድ ፣ የሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ምክትል ኃላፊ ኮሚሽነር ነስሪ ዘከርያ እና የሀረሪ ክልል

Selam, ለሰላም, ዜና, የሰላም እና ደህንነት

ለትምህርት ጥራት ልዩ ትኩረት ተሰቶ እየተሰራ ነው -አቶ ኦርዲን በድሪ

ሀረር ጥቅምት 5/2017(ሀክትቢ):- በሀረሪ ክልል ለትምህርት ጥራት ልዩ ትኩረት ተሰቶ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ገለፁ። የሀረሪ ክልል ትምህርት ቢሮ በ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች እና የተሻለ ውጤት ላስመዘገቡ አንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የዕውቅና ሽልማት መርሀ ግብር አካሂዷል። በመርሀ ግብሩ ላይ በአገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል ፈተና

Selam, ለሰላም, ዜና, የሰላም እና ደህንነት

የፕላን ሚኒስትሯ በሀረሪ ክልል እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ስራዎችን ተዘዋውረው ተመለከቱ

የፕላን ሚኒስትሯ በሀረሪ ክልል እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ስራዎችን ተዘዋውረው ተመለከቱ ሀረር ጥቅምት 2/2017(ሀክመኮ):- የኢፌድሪ ፕላን ሚኒስትር ዶክተር ፍፁም አሰፋ በሀረሪ ክልል እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ስራዎችን ተዘዋውረው ተመልክተዋል። ሚኒስትሯ ከሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ጋር በመሆን ነው በክልሉ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ስራዎችን ተዘዋውረው የተመለከቱት። በክልሉ እየተከናወነ የሚገኘው የኮሪደር ልማት፣ የኢኮ ፓርክ፣ የአርሶ አደሮች ምርት

Selam, ለሰላም, መግለጫዎች, ዜና, የሰላም እና ደህንነት

በሀረር ከተማ ኢማም አህመድ አልጋዚ መስኪድ ተፈጥሮ የነበረው አለመግባባት በሰላማዊ መንገድ ተፈቷል- ሼክ አብዱሰላም ጂብሪል

ሀረር መስከረም 29/2017(ሀክመኮ):- በሀረር ከተማ ኢማም አህመድ አልጋዚ መስኪድ ተፈጥሮ የነበረው አለመግባባት በሰላማዊ መንገድ መፈታቱን የሀረሪ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሼክ አብዱሰላም ጂብሪል አስታወቁ። በሀረር ከተማ በተለምዶ አራተኛ መስጂድ ተብሎ በሚጠራው የኢማም አህመድ አልጋዚ መስጂድ ከሰሞኑን ተፈጥሮ የነበረው አለመግባባት በሰላማዊ መንገድ መፈታቱን የሀረሪ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት በሰጠው መግለጫ አስታውቋል።

Scroll to Top