የአረንጓዴ አሻራ መርዐ-ግብር የምግብ ሉአላዊነትን ለማረጋገጥ ያለው ፋይዳ የጎላ ነው:- ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ
የአረንጓዴ አሻራ መርዐ-ግብር የምግብ ሉአላዊነትን ለማረጋገጥ ያለው ፋይዳ የጎላ ነው:- ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ የሐረሪ ክልል ርእሰ መስተዳደር አቶ ኦርዲን በድሪን ጨምሮ የክልሉ ክፍተኛ የስራ ሐላፊዎችና ነዋሪዎች በኤረር ወረዳ ጀበርቲ ተራራ ላይ በመገኘት አሻራቸውን አኑረዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ አቶ ኦርዲን በድሪ በወቅቱ እንደገለፁት የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር የምግብ ሉአላዊነትን ለማረጋገጥ ያለው ፋይዳ የጎላ ነው ብለዋል ። […]