በዛሬው እለት በአንድ ጀምበር 600 ሚሊዮን ችግኞችን የመትከል መርሃ ግብራችንን በሀረሪ ክልል 350,000 ችግኞችን በመትከል አስጀምረናል።
በዛሬው እለት በአንድ ጀምበር 600 ሚሊዮን ችግኞችን የመትከል መርሃ ግብራችንን በሀረሪ ክልል 350,000 ችግኞችን በመትከል አስጀምረናል። የክልላችን ህዝብ ምንም ልዩነት ሳይገድበው በማለዳ በነቂስ ወጥቶ በተከላው ላይ እየተሳተፈ ይገኛል። የምትተክል ሀገር የሚያጸና ትውልድ!