ለሰላም

Peace, Selam, ለሰላም, የሰላም እና ደህንነት

በሐረሪ ክልል መኸር እርሻ እስካሁን 11 ሺህ 774 ሄክታር መሬት በዘር ተሸፍኗል

በሐረሪ ክልል የመኸር እርሻ ወቅት እስካሁን 11 ሺህ 774 ሄክታር መሬት በዘር መሸፈኑን የክልሉ ግብርና ልማት ቢሮ አስታወቀ። የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ልማት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሮዛ ኡመር እንደገለፁት በክልሉ በተለይም በአሁኑ ወቅት ፆም ሲያድር የቆየ መሬት ጥቅም ላይ እንዲውል በማድረግ ጭምር ምርታማነትን በማሳደግ ከተረጂነት ለመላቀቅ በቁርጠኝነት እየተሰራ ይገኛል። ለዚህም የማዳበሪያ፣ የዘርና ሌሎች የግብርና […]

Peace, Selam, ለሰላም, ዜና

በሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ህገ ወጥ እንቅስቃሴን ከመቆጣጠር አንፀር ከፀጥታው አካል ጋር ውይይት ተደረገ፡፡

በሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ በሐረሪ ክልል የተጀመረውን ከፍተኛ የለውጥ እንቅስቃሴ ከዳር ለማድረስ ህዝብን ከአደጋ እና ስጋት የመጠበቅ፣ የህግ የበላይነትን ከማስፈን አንፃር ከፖሊስ ኮሚሽን ፣ከወረዳ ፀጥታ አስተባባሪዎች ፣ ከወረዳ የሚሊሻ ዲስክ ከወረዳ ጣቢያ አዛዦች በተገኙበት ውይይት ተደርጓል በመነርሃ ግበሩ የተገኙት የሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ምክትል ሀላፊ ኮሚሽነር ነስሪ ዘከርያ ፣የፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ረምዚ ሱልጣንና የደንብ ማስከበር

Selam, ለሰላም, ዜና, የሰላም እና ደህንነት

Work worth more than 114 million birr has been done in Harari region with goodwill in winter – Mr. Getu Woyesa

Head of the Prosperity Party office, Mr. Getu Woyesa, said that over 114 million birr worth of voluntary work has been done in Harari region in the last three months, benefiting the low-income community.Regarding the winter volunteer activities carried out in the last three months, the head said that volunteer activities in the region are

ለሰላም, ዜና

የአረንጓዴ አሻራ መርዐ-ግብር የምግብ ሉአላዊነትን ለማረጋገጥ ያለው ፋይዳ የጎላ ነው:- ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ

የአረንጓዴ አሻራ መርዐ-ግብር የምግብ ሉአላዊነትን ለማረጋገጥ ያለው ፋይዳ የጎላ ነው:- ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ የሐረሪ ክልል ርእሰ መስተዳደር አቶ ኦርዲን በድሪን ጨምሮ የክልሉ ክፍተኛ የስራ ሐላፊዎችና ነዋሪዎች በኤረር ወረዳ ጀበርቲ ተራራ ላይ በመገኘት አሻራቸውን አኑረዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ አቶ ኦርዲን በድሪ በወቅቱ እንደገለፁት የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር የምግብ ሉአላዊነትን ለማረጋገጥ ያለው ፋይዳ የጎላ ነው ብለዋል ።

ለሰላም, ዜና

በዛሬው እለት በአንድ ጀምበር 600 ሚሊዮን ችግኞችን የመትከል መርሃ ግብራችንን በሀረሪ ክልል 350,000 ችግኞችን በመትከል አስጀምረናል።

በዛሬው እለት በአንድ ጀምበር 600 ሚሊዮን ችግኞችን የመትከል መርሃ ግብራችንን በሀረሪ ክልል 350,000 ችግኞችን በመትከል አስጀምረናል። የክልላችን ህዝብ ምንም ልዩነት ሳይገድበው በማለዳ በነቂስ ወጥቶ በተከላው ላይ እየተሳተፈ ይገኛል። የምትተክል ሀገር የሚያጸና ትውልድ!

Selam, ለሰላም, የሰላም እና ደህንነት

አጠቃላይ የፀጥታ ስራና የክረምት በጎ አገልግሎት መርሐ ግብር ከሐምሌ 1 እስከ ነሀሴ 15/2016 ያለው የሥራ አፈፃፀም ተገመገመ

የሐረሪ ክልል የሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ አቶ ቶፊቅ መሀመድ በተገኙበት ከክልል የተመደቡ ባለሞያዎች ፣የዘጠኙም ወረዳ የሰላምና ፀጥታ አስተባባሪ እና ሚሊሻ ዴስክ አጠቃላይ የፀጥታው ስራ እና የክረምት በጎ አገልግሎት መርሐ ግብር ከሐምሌ 1 እስከ ነሀሴ 15/2016 ያለው የሥራ አፈፃፀም በተሰጠው ቼክ ሊስት መሠረት የነበሩ ጠንካራ ጎን የታዩ ክፍተቶችን ተገምግመዋል። እንዲሁም በቀጣይ በታዪ ክፍተቶች ላይ ትኩረት

Scroll to Top